Latest Post

ከመጋቢት 29-30/ 2015 ዓ.ም በውሃና ኢነርጅ ሚኒስቴር የአባይ ቤዚን አስተዳደር ጽ/ቤት በተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ዙሪያ በጅማ ከተማ በቴማቲክ ፕላኖች ላይ በአባይ ቤዚን ውስጥ የሚገኙ የኦሮሚያ እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት የተደረገ ሲሆን የውይይቱን መርሀ ግብር በንግግር የከፈቱት በውሃና ኢነርጅ ሚኒስቴር የአባይ ቤዚን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ የወንደወሰን መንግሥቱ ናቸው፡፡ እሳቸው እንደገለጹት የአባይ ቤዚን ፕላን ሲዘጋጅ ለሀገራችን አዲስ ሀሳብ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በርካታ ተግዳሮቶች እንደነበሩ ጠቅሰው ችግሮቹን ለመፍታት አለም አቀፍ ተሞክሮዎችን በመቀመር የቤዚን ፕላን ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀት መቻሉን ገልፀዋል። ቤዚን ፕላኑን ለማዘጋጀት፤ በተፋሰሱ ውስጥ ያሉ አቅሞች እና ተግዳሮቶች ዙሪያ የሁኔታ ዳሰሳ ሥራዎችን መሰራታቸውን ገልጸው፤ የአከባቢ ሁኔታ፣ የውሃ ሀብት አቅም፣ የተቋማዊና ህጋዊ ሁኔታና የአደጋ ስጋት ትንተናዎች መከናወናቸውን አስረድተዋል። የቤዚን ብላኑን ለመተግበር የተዘጋጁ ቴማቲክ ዕቅዶች ማለትም ዌትላንድ ማኔጅመንት፣ የመሬት መንሸራተት፣የውሃ ጥራት፣የቤዚን ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት፣የበለስና ዴዴሳ የውሃ ምደባ ዕቅዶች ቀርበው ውይይት ተደረጎባቸዋል፡፡

About Us

VISSION
To see the socio-economic welfare of the people as a result of the integrated development & sustainable management of the water, land and other related resources of the Basin by 2030.

MISSION
To contribute for overall sustainable development in the basin by ensuring integrated, participatory, equitable and sustainable water resource management, by Creating favorable conditions for the better protection & conservation of the ecosystem, and through knowledge building & being the center of information.

Facts about Abbay Basin

The Abbay river basin is located in the north western part of Ethiopia between 70 40’ N and 120 51’ N latitude, and 340 25’ E and 390 49’ E longitude. The basin is the second largest in area coverage (199,812 km2 and the largest in annual runoff (54.5 BM3). The basin occupying 20% of the country’s territory and it covers an area of 60% of Amhara, 40% of Oromiya and 95% of Benishangul-Gumuz regional states. The basin is subdivided into 16 sub basins based on the major rivers in the basin

•Area 199,812 km2  

•45% of the countries surface water

•Contributes > 62% of flow to the Nile

• 28% of the population, 20% of the landmass

• 3 Regions(Amhara, Oromia and Benshangul Gumuze)

•16 sub basins

•40 % of the nations agricultural product

•38% of the hydropower potential

•Irrigation potential of the basin is about 2.5 millions ha of large and medium- scale,

•526,000 ha was found economically feasible

•39% of Livestock resource

Major rivers in Abbay Basin

No.River NameLength(m)No.River NameLength(m)
1Didessa44461912Anger182561
2Dinder35176413Welka172864
3Beles34153814Guder147465
4Dabus33061015Dura135647
5Rahad32984016Gumara Shet130844
6Jemma22703817Jedeb125350
7Beshilo21124918Fincha’a125271
8Wench’i19960319Birr117166
9Dabena19302020Chacha99168
10Gilgel Abbay18591721Suha90596.1
11Muger18308622Megech88914.1

You missed

ከመጋቢት 29-30/ 2015 ዓ.ም በውሃና ኢነርጅ ሚኒስቴር የአባይ ቤዚን አስተዳደር ጽ/ቤት በተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ዙሪያ በጅማ ከተማ በቴማቲክ ፕላኖች ላይ በአባይ ቤዚን ውስጥ የሚገኙ የኦሮሚያ እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት የተደረገ ሲሆን የውይይቱን መርሀ ግብር በንግግር የከፈቱት በውሃና ኢነርጅ ሚኒስቴር የአባይ ቤዚን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ የወንደወሰን መንግሥቱ ናቸው፡፡ እሳቸው እንደገለጹት የአባይ ቤዚን ፕላን ሲዘጋጅ ለሀገራችን አዲስ ሀሳብ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በርካታ ተግዳሮቶች እንደነበሩ ጠቅሰው ችግሮቹን ለመፍታት አለም አቀፍ ተሞክሮዎችን በመቀመር የቤዚን ፕላን ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀት መቻሉን ገልፀዋል። ቤዚን ፕላኑን ለማዘጋጀት፤ በተፋሰሱ ውስጥ ያሉ አቅሞች እና ተግዳሮቶች ዙሪያ የሁኔታ ዳሰሳ ሥራዎችን መሰራታቸውን ገልጸው፤ የአከባቢ ሁኔታ፣ የውሃ ሀብት አቅም፣ የተቋማዊና ህጋዊ ሁኔታና የአደጋ ስጋት ትንተናዎች መከናወናቸውን አስረድተዋል። የቤዚን ብላኑን ለመተግበር የተዘጋጁ ቴማቲክ ዕቅዶች ማለትም ዌትላንድ ማኔጅመንት፣ የመሬት መንሸራተት፣የውሃ ጥራት፣የቤዚን ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት፣የበለስና ዴዴሳ የውሃ ምደባ ዕቅዶች ቀርበው ውይይት ተደረጎባቸዋል፡፡